የስራ መደብ፡ የልብስ ስፌት ሰራተኛ (Garment Sewing and Assembly Worker)
Salary range: 5001 - 10000
Job description:
ዋና ኃላፊነቶች፦
- የተቆረጡ ጨርቆችን በስፌት ማሽን መስፋት
- የልብስ ክፍሎችን በትክክል መስፋት እና ማጠናቀቅ
- የስራ ጥራት መቆጣጠር እና የተጠየቀውን መስፈርት ማሟላት
- የስፌት ማሽኖችን በአግባቡ መጠቀምና መጠበቅ
- የምርት ብዛትና ጥራት መቆጣጠር
- ከሌሎች የምርት ክፍሎች ጋር በትብብር መስራት
- የስራ ቦታን ንፁህና የተደራጀ ማድረግ
Job requirements:
ተፈላጊ ችሎታና መስፈርቶች
- በጋርመንት ወይም በስፌት ስራ ቢያንስ 1 ዓመት ልምድ
- የስፌት ማሽን መጠቀም የሚችል
- ትክክለኛነት፣ ፈጣንነት እና ለጥራት ትኩረት የሚሰጥ
- በቡድን መስራት የሚችል
- ከፍተኛ የስራ ትጋት እና ተጠያቂነት ያለው
የትምህርት ደረጃ
- ቢያንስ 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ
- በጋርመንት/ቴክስታይል ወይም ስፌት ሙያ ስልጠና ያለው ተመራጭ ይሆናል
